ASPA | African Studies Professionals Association

ASPA | African Studies Professional Association

United Nations Sustainable Development Solutions Network at Addis Ababa University (Video)

The following video, a news coverage by FBC, presents the handing over of the United Nations Sustainable Development Solutions Network to Addis Ababa University

የሚከተለው የኤፍ.ቢ.ሲ ዘገባ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዘላቂ ልማት መፍትሔዎች ኔትዎርክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር የሚገኘውን አዲሱ የአፍሪካ ማዕከል ከፍተኛ የመንግስታቱ ድርጅት ኃላፊዎች፣ የአ.አ.ዩ. አመራሮች፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች፣ በኢትዮጵያ የአፍሪካ ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች እና ዲፕሎማቶች በተገኙበት የተከናወነውን የርክክብ ሥነ-ሥርዓት የሚያሳይ ነው።